በተለያዩ ቦታዎች የጎጎት ፓርቲ አደረጃጀቶች ለመፍጠር የሚደረገው ርብርብ እንደቀጠለ ነው።

    By jemil sani

    በተለያዩ ቦታዎች የጎጎት ፓርቲ አደረጃጀቶች ለመፍጠር የሚደረገው ርብርብ እንደቀጠለ ነው።

    በትላንትናው ዕለት ህዳር 07 ቀን 2017 ዓ.ም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አደረጃጀት ለመፍጠር ከሁሉም ክፍለ ከተሞች ከተውጣጡ አደራጆች ጋር አዲስ አበባ በሚገኘው የፓርቲአችን ዋና ጽ/ቤት ውይይት ተደርጓል። 


    መድረኩ በጥቅምት ወር በምስራቅ ጉራጌ ዞን ሶዶ ምርጫ ክልል የተጀመረው የፓርቲው የወረዳ እና የዞን/ክፍለ ከተማ አደረጃጀቶች በአዲስ አበባ እና በሌሎችም አካባቢዎች አጠናክሮ ለማስቀጠል እንደሚያግዝ ታምኖበታል። 


    በተመሳሳይ በዛሬው ዕለት በወልቂጤ ከተማ የፓርቲው አደረጃጀት ለመፍጠር የሚያስችል መድረክ ተካሂዷል። 


    ጎጎት የአንድነታችን መቋጠሪያ!


    #ጎጎት_ለጉራጌ!

    #ጎጎት_ለኢትዮጵያ!

    Search

    GOGOT

    We are dedicated to uplifting the quality of life for all ethiopians

    And together we can do just that

    Languages

    Copyright ©2023 gogot.org